0
[ሰበር መረጃ] ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አርፈዋል | Ethiopian Orthodox Patriarch Abune merkorios dies | EOTC
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
አራተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ህመም አጋጥሟቸው በሀሌሉያ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደነበሩ ይታወሳል።
Subscribe to Addis Media YouTube channel for daily Ethiopian News