Home Ethiopian News አላሙዲን ፍርድ ቤት ቆሙ | ባለሃብቱ ተከሰሱ | ስለ ናዝራዊት አዲስ ነገር | Ethiopia News | Al Amoudi

አላሙዲን ፍርድ ቤት ቆሙ | ባለሃብቱ ተከሰሱ | ስለ ናዝራዊት አዲስ ነገር | Ethiopia News | Al Amoudi

by AddisDaily
0 comment







ሼህ ሞሐመድ አል አሙዲን በረጅም ጊዜ የቢዝነስ አጋራቸው አብነት ገ/መስቀል ላይ የገንዘብ ድርሻ ክስ መስርተው እየተሟገቱ መሆኑ ታውቋል። አል አሙዲን ከአብነት ገ/መስቀል እና ሌሎች ጋር በጋራ ያቋቋሙት ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግል ማኅበር ከ2004 ዓ፣ም እስከ 2013 ዓ፣ም ካስገባው ትርፍ ድርሻቸው የሆነ 852 ሚሊዮን ብር እንዳልተከፈላቸው ገልጠው አቤት ብለዋል። የአል አሙዲን ድርሻ ሕጋዊ ውክልና ለሰጧቸው ለአብነት በባንክ ገቢ የተደረገ ሲሆን፣ አል አሙዲን ክስ የመሠረቱት አብነት ገንዘባቸውን እንዲከፍሏቸው ፍርድ ቤት እንዲያዝላቸው ነው።
Watch daily updated Ethiopian news from a reliable and balanced source. Addis Media is an independent Ethiopian-related News and other programs, producer.
Visit us https://AddisMedia.net Subscribe to our channel to follow everything related to Ethiopia
Subscribe to Addis Media YouTube channel for daily Ethiopian News




Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.



car for sale in ethiopia addismarket




source

You may also like