የአማሮች ጭፍጨፋ እና የመንግሥት ምላሽ | Amhara Massacre in Oromia, Welega

የአማሮች ጭፍጨፋ እና የመንግሥት ምላሽ | Amhara Massacre in Oromia, Welega



የአማሮች ጭፍጨፋ እና የመንግሥት ምላሽ | Ethiopia|Oromia|West welega

#Ethiopia: Killing of civilians in west #Wollega, #Guliso wereda & testimonies from surviving eyewitnesses & government reactions from #Oromia, #Amhara & #Tigray regions.
As accusations from Oromia & Amhara regions against TPLF intensify Tigray President tells Tigray people to get ready
According to the account from at least four witnesses who spoke to the channel, the killings took place yesterday shortly after the evacuation of members of the federal armed forces from the area.
The surviving witnesses said they have begged the federal armed forces not to leave the area, where the federal government is engaged in an ongoing civil war with members of Oromo Liberation Army (OLA), a breakaway armed faction from the Oromo Liberation Front (OLF), but their pleas were not heard.
Most parts of Wollega in western Oromia and Guji in southern Oromia are under the federal command post since two years. Via Addis Standard

Watch daily updated Ethiopian news from a reliable and balanced source. Addis Media is an independent Ethiopian related News and other programs, producer.
Visit us https://AddisMedia.net Subscribe to our channel to follow everything related to Ethiopia.
AddisMedia Daily Ethiopian News Source #Ethiopia #EthiopianNews

Latest Ethiopian News source. Watch Ethiopian News everyday from the reliable source.


Comments

23 responses to “የአማሮች ጭፍጨፋ እና የመንግሥት ምላሽ | Amhara Massacre in Oromia, Welega”

  1. በምዕራብ ወለጋ ስለተጨፈጨፉት ንጹሃን | ከስፍራው የተገኘ መረጃ
    https://youtu.be/7-r2KDD_bYI

  2. Abiy killing by himself.

  3. Kkkkkkkkkkkkkkk kkkkk kkkk

  4. ኧረ ህወሓት? የቁማሩ አካል ስለሆነ ከቻላችሁበት እንግዲህ ቀጥሉ:: እስካሁን የደሃ/መጠጊያና መሸሻ ያጣ ሰው ደም ነበር የምታሰይዙት አሁን ግን በራሳችሁ ደም እንዴት እንደምትቆመሩ ህወሓት ጋይድ እያረጋችሁ ስለሆነ ተወጡት::

  5. Abiy ke seltanu yewred wey demo meglecha ayist abo hule esu meglecha besete kurt ye cheguara himeme eyetenesa nw. Abiy Arif sw nw gn ethiopian bezi seat litadegat ayechel!

  6. The rest of Ethiopia mest be come one

  7. ዐብይ አሕመድ ውጣልን!!! አንተ ጥንባታም!!!

  8. ውረድ በለው ዐብይን ውረድ በለው!!! ዐብይ ይውረድ ይኼ ጥንብ የጠነባ ውሻ ። ሰላማዊ ሰልፍ ለማገድ ሲኾን የቀደማቸው የለም ። ወይ ጉድ ቤተ ክርስትያን መኼድና መንግሥትን መቃወም ተከልክሎ ሰውን መግድል የተፈቀደበት አገር ላይ እንኑር? መድኀኔዓለም ብቻ ይኼን ቡዳ የእጁን ይስጠው ።

  9. ከለውጡ ወዲህ አማራ ሁለት ቀንበር ተጭኖታል አንዱ መንግስት ሌላው ህውሃት ለሁለት እያዳከሙት ነው፡፡

  10. Blame it on Ethiopian dictators Abiy #AbiyMustGo

  11. አማራዉ ሞት ስደት መፈናቀል በኢኮኖሚ ድቀት ልጆችንም ሲነጠቅ ተስማምቶበታል ማለት ነዉ? በፀሎት አንደኛ በሞትም እንዲሁ በጉራና ፉከራ ጠላቱን በምኞት እዪገደለ በተግባር የሚሞት ምን ማለት ነዉ? ጉራ ፀሎት ጀገና ነኝ ንቀት ስንት ጉድ ተሸክሞ ነዉ እዪተዳከመ ያለዉ። እሱ ይፎክራል ድምፁን ባጠፋ ጠላት ይገደላል። አማራዉ ታግሎ የሚያታግለዉ ማሳያ ጣቢያ ያስፈልገዋል ራሱ አልሆነለትምና። እኔ ልንገረዉና ጠላቱ ብአዴን ነዉ እሱን ይበለዉ።

  12. abiy ahmed enathi tbeda antem tebeda yeshermuta liji

  13. I am sorry my people. May God protect you at all cost

  14. ?????????????????????????????????

  15. Hushaatamii.manoo.yegadaalaa.abiyii.diqalaaa

  16. ይህ አባባል ውሸት ለምርጫ ተብሎ የተባለ እንጅ እውነትም በሁሮ ጉደሮ ኦነግን ማጥፋት ያቅታል? እውነት መንግስት ኦነግን አድስአበባ ቢሮ ሰጥቶ ሆን ብሎ ኦነግን የዳቦ ስም ሸኔ በማለት አማራን እያስጨፈጨፈ ነው::አብይ እህመድ የሚረዳው ኦነግ አማራን እየጨርሰ ነው:: ኦነግ ሸኔ የሚባል የለም:: ኦነግ ብቻ ነው ያለው::

  17. Stop killing amehera

  18. Dirgitu yefetsemebet ken yigelets